የመንገድ ደህንነት…!

Saturday, 11 August 2018 09:41

pol-traff2pol-traff
የዓለም ባንክ በ175 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ 275 የሞተር ሳይክሎችን እና 32 ተሽከርካሪዎችን ግዢ በመፈፀም ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አበርክቷል፤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ም/ከንቲባ ዶ/ር ኢ/ር ሠለሞን ኪዳኔ እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ ለተደረገው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበው በቀጣይ ከተማችን አዲስ አበባ ከመንገድ ትራፊክ አደጋ የፀዳች ትሆን ዘንድ ተግቶ መስራት እንደሚገባ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡

Last modified on Saturday, 11 August 2018 10:09
Rate this item
(1 Vote)

Leave a comment

Make sure you enter all the required information, indicated by an asterisk (*). HTML code is not allowed.

የቪድዮ ክምችት

ቪድዮዎች

በብዛት የታየ ቪድዮ

አሽከርክር ረጋ ብለህ

ፎቶዎች

Social Media

fbtwitteryoutubegoogleplus