ከአዲስ አበባ ወደ ክልል ሊዘዋወር የነበረ ጥይት በሕብረተሰቡ ጥቆማ ከእነ ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡

Tuesday, 18 December 2018 08:31

ከአዲስ አበባ ወደ ክልል ሊዘዋወር የነበረ ጥይት በሕብረተሰቡ ጥቆማ ከእነ ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡

ጥይቱ የተያዘው በኮ/ቀ/ክ/ከተማ ወረዳ 3 ክልል ልዩ ቦታዉ አየር ጤና አውቶቢስ ተራ መናሃሪያ ግቢ ዉስጥ ነዉ፡፡

አንድ ግለሰብ ብዛቱ 394 ጥይት በመዳበሪያ ጠቅልሎ ከአዲስ አበባ ወደ ክልል ከተሞች ይዞ ለመሄድ ሲሞክር አየር ጤና መናኸሪያ ውሰጥ በአሽከርካሪው እና በረዳቱ በተደረገ ፍተሻ ተጠርጣሪው ከእነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ አስታውቋል፡፡bullet

በአሁን ወቅት በሃገሪቱ በተለያዩ ስፍራዎች እየተስተዋለ የመጣዉን ህገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርን ከመከላከል በተጨማሪ ሊያስከትል የሚችለዉን ጉዳት በመረዳት ህ/ሰቡ ከጸጥታ ሃይሎች ጋር በመሆን እያደረገ ያለዉን ጥረት  አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል፡፡ 

Last modified on Tuesday, 18 December 2018 08:41
Rate this item
(3 votes)

Leave a comment

Make sure you enter all the required information, indicated by an asterisk (*). HTML code is not allowed.

የቪድዮ ክምችት

ቪድዮዎች

በብዛት የታየ ቪድዮ

አሽከርክር ረጋ ብለህ

ፎቶዎች

Social Media

fbtwitteryoutubegoogleplus