በህገወጥ መልኩ ሲዘዋወር የነበረ 9120 የክላሽ ኮቭ ጥይት እና 39600 ብር በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡

Saturday, 01 December 2018 07:40

ህዳር 20 ቀን 2011 ዓ.ም አዲስ አበባ ሊገባ የነበረው ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ሱሉልታ ኬላ ላይ በአዲስ አባበ ፖሊስ በሻለቃ አራት የወንጀል መከላከል ተወርዋሪ ሃይል አባላት እና በብሄራዊ ደህንነት ሰራተኞች 9120(ዘጠኝ ሺ አንድ መቶ ሃያ ) የክላሽ ኮቭ ጥይት እና 39600 ብር (ሰላሳ ዘጠኝ ሺ ስድስት መቶ)ብር በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡bullet

ህገ ወጥ የጦር  መሳሪያው እና ገንዘቡ ሊያዝ የቻለው በቅድመ ህብረተሰብ ጥቆማ አማካኝነት ነው፡፡ የከተማችን አዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታን ለማስፈንና የህግ የበላይነትንለማረጋገጥ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከህብረተሰቡና ከሚመለከተቸው አካላት ጋር በመቀናጀት እያደረገ ያለው የወንጀል መከላከል ተግባር የሚበረታታ ነው፡፡ በተለይ ሰፊው የህብረተስብ ክፍል ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪዎችን አስቀድሞ በመጠቆም በህግ እንዲጠየቁ በማድረግ ረገድ  ትብብሩን አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል፡፡bulle mobullet 1

Rate this item
(2 votes)

Leave a comment

Make sure you enter all the required information, indicated by an asterisk (*). HTML code is not allowed.

የቪድዮ ክምችት

ቪድዮዎች

በብዛት የታየ ቪድዮ

አሽከርክር ረጋ ብለህ

ፎቶዎች

Social Media

fbtwitteryoutubegoogleplus